Teyib dost

Teyib dost Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Teyib dost, Shopping & retail, OROMIYAA, Dinsho.

Magaalaa Roobeetti Shakkamtoonni guyyaa kaleessaa ogeessa fayyaa Obbo Waaqoo Kadiir irratti reebicha raawwatan to’annoo ...
11/04/2026

Magaalaa Roobeetti Shakkamtoonni guyyaa kaleessaa ogeessa fayyaa Obbo Waaqoo Kadiir irratti reebicha raawwatan to’annoo seeraa jala oolan.

Ebla 3/2018

Shakkamtoonni guyyaa kaleessaa ogeessa fayyaa Obbo Waaqoo Kadiir irratti reebicha raawwatan to’annoo seeraa jala oolaniiru.

Akka ibsa Ajajaa Qajeelcha Poolisii Bulchiinsa Magaalaa Roobee, Komaandar Gammadaa Tullichaatti, guyyaa kaleessaa namoonni torba Buufata Konkolaataa Duraanii keessatti ogeessa fayyaa Obbo Waaqoo Kadiir irratti yakka reebichaa raawwatan Qaamoleen nageenyaa shakkamtoota kana to’annoo seeraa jala oolchuu isaanii ibsaniiru.

Komaandar Gammadaa Tullichaa ibsa kennaniin akka jedhanitti, qaamoleen nageenyaa hordoffii fi sochii qindaa’aa taasisaniin shakkamtoonni torba to’annoo seeraa jala oolaniiru.

Namoonni yakka kanaan shakkamanis:-
1. Obbo Muhaammad Awwal jiraataa Magaalaa Roobee, Ganda Caffee Doonsaa.
2. Obbo Boonsaa Awwal jiraataa Magaalaa Roobee Ganda Caffee Doonsaa.
3. Obbo Abdiisaa Kadiir – jiraataa Magaalaa Roobee, Ganda Caffee Doonsaa.
4. Obbo Ibraahim Huseen jiraataa Magaalaa Roobee, Ganda Caffee Doonsaa.
5. Obbo Akaalii Asaffaa jiraataa Magaalaa Roobee, Ganda Caffee Doonsaa.
6. Obbo Abdurahmaan Amiin Magaalaa Roobee; jiraataa Ganda Caffee Doonsaa.
7. Obbo Suulxaan Huseen jiraataa Godina Baalee, Aanaa Harannaa kan ta'aan shakkamtoota kana irratti tarkaanfiin seeraa akka fudhatamuuf Qajeelchi Poolisii Bulchiinsa Magaalaa Roobee dhimmicha qulqulleessaa jiraachuu isaa Kominikeeshinii Qajeelcha Poolisii Bulchiinsa Magaalaa Roobeetu gabaase.

ይህንን ታዳጊ ከመኪና ስር በመግባት 640 ኪሎ ሜትር በመምጣት አስቸጋሪ ጉዞን ማለፉን ገልፀን ታዳጊው እዚህ ድርጊት ያደረሰው ችግር ምን ይሆን ብለን ድጋፍ ያገኝ ዘንድ ጠቁመን ነበር ልጁ አ...
04/01/2026

ይህንን ታዳጊ ከመኪና ስር በመግባት 640 ኪሎ ሜትር በመምጣት አስቸጋሪ ጉዞን ማለፉን ገልፀን ታዳጊው እዚህ ድርጊት ያደረሰው ችግር ምን ይሆን ብለን ድጋፍ ያገኝ ዘንድ ጠቁመን ነበር ልጁ አሁን ድጋፍን እያገኘ ይገኛል።

#ማስጠንቀቂያ
የዚህን ታዳጊ በዚህ መልኩ መምጣት እና አሁን እየተደረገ ያለውን ድጋፍ በማየት ተደጋጋሚ ድርጊት ሊፈፅሙ የሚችሉ አካላት ሊኖሩ እንደሚችሉ በመገመት ማንኛውም አሽከርካሪ ጉዞን ከማድረጉ በፊት የመኪናውን የታችኛውን ክፍል በደንብ ሊፈትሽ ይገባል።

ሰው ተርፏል 🙏በሲዳማ ክልል ተፈር ኬላ ከተማ  ወደ ከተማ እየገባ ያለዉ መኪና ወደ ኋላ ከተገለበጠ በኋላ እየተንከባለለ ቦንቆቆ በሚባልበት ወንዝ ዉስጥ ብወድቅም አንድም ሰዉ አለመጎዳቱ ከስፍ...
08/08/2025

ሰው ተርፏል 🙏

በሲዳማ ክልል ተፈር ኬላ ከተማ ወደ ከተማ እየገባ ያለዉ መኪና ወደ ኋላ ከተገለበጠ በኋላ እየተንከባለለ ቦንቆቆ በሚባልበት ወንዝ ዉስጥ ብወድቅም አንድም ሰዉ አለመጎዳቱ ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ።

ለፈጣሪ ጥበቃ ምስጋና ይድረሰው !

29/05/2025

ትኩረት የሚሻው የልማት ኮሊደርና ፈታኙ መንገድ !!

የሙከጡሪ - ለሚ - አለምከተማ መንገድ ( እንሳሮና መሬ አገናኝ አውራ ጎዳና) ከ100 ኪ. ሜ ርዝመት የማይበልጥ መንገድ ነው። ከሙከጡሪ ለሚ ( ሮቃ) ድረስ ደግሞ የአስፖልት ኮንክሪት ተንጥፎለታል ።

ከለሚ እስከ አለም ከተማ ያለው ከ50 ኪ.ሜ ያነሰ አካባቢ ደግሞ በተፈጥሮ የታደለ ፣ ግን አስቸጋሪ ወጣገባነት ያለው የጀማ ሸለቆና የላይቤት ደጋማው "ፕላቶ" ን የሚያካትተው መንገድ ስራው ከአመታት በፊት ቢጀምርም ሳይቀጥል ቀርቷል ።

በአንድ በኩል ቀደም ሲል ፕሮጀክቱን ይዘውት የነበሩት ተቆራጮች በገጠማቸው የተፈጥሮ አስቸጋሪነትና የአቅም ውስንነት በማጎተታቸው ፣ ሲቀጥልም በአካባቢው በገጠመው የተራዘመ የፀጥታ ችግር ስራው ተደነቃቅፎ መቅረቱ በየአመቱ ይደረግ የነበረውን የጥገና ስራ እንኳን አሳጥቶት ከርሟል ።

ከዚያም ብሶ በቆረጣ ስራው የተነካካው የጀማ - ሀሮገንዳ መንገድ የአሽከርካሪዎች ፈተና ሆኖ ቆይቷል። ዋናው የ47 ኪ.ሜ የአስፖልት ኮንክሪት ስራ አለመጠናቀቅ ዛሬም ነገም ፈተናውን ማባባሱ አይቀሬ የሚሆነውም ይሄው ችግር ተደራርቦ የሚታይ በመሆኑ ነው ።

አሁን ደግሞ ለአካባቢውም ሆነ ለክልሉ ብሎም ለአገራችን ትልቅ ሀብት የሆነው ለሚ ስሚንቶ ከሚፈልገው ከፍተኛ ግብአት አንፃር መንገዱ ግዙፍ ጫና ወድቆበታል።

" እንኳንም ዘንቦብሽ..." እንዲሉ ጠዋት ማታ ይሄ ሁሉ ገልባጭና ሎቤድ ተመላልሶበት ይቅርና የውላ ገብርኤልና ሳላይሽ ዳገት ክረምት ሲገባ በትንንሽ የጭነት ተሽከርካሪዎች እንኳን ተፈርፍሮ እንደሚያዳልጥም የታወቀ ነው ።

እናም የፌደራልም ሆነ የክልሉ የሚመለከታቸው አካላት ብሎም ልምታዊ ባለሀብቶች የቅድሚያ ቅድሚያ ሰጥተው የዚህን መንገድ ፕሮጀክት ማስጀመር አለባቸው ። ህዝቡም በትጋት ተነሳስቶ የሚጠበቅበትን ሁሉ ማድረግ አለበት።

ይህን ሀሳብ እንዳነሳ ያደረገኝ በዚሁ ማህበራዊ ድረገፅ ላይ ሲንሸራሸር ያገኘሁትን የተሽከርካሪ ጫና የሚያሳይ ፎቶግራፍ መመልኬቴ ብቻ ሳይሆን፣ የቅርብ ሩቅ የሆነው የመሬ መንገድ እያመረራቸው የሚመጡ ሰዎችንም ስለማገኝ ጭምር ነው ።
( ንጉሥ ወዳጅነው

29/05/2025

ትኩረት የሚሻው የልማት ኮሊደርና ፈታኙ መንገድ !!

የሙከጡሪ - ለሚ - አለምከተማ መንገድ ( እንሳሮና መሬ አገናኝ አውራ ጎዳና) ከ100 ኪ. ሜ ርዝመት የማይበልጥ መንገድ ነው። ከሙከጡሪ ለሚ ( ሮቃ) ድረስ ደግሞ የአስፖልት ኮንክሪት ተንጥፎለታል ።

ከለሚ እስከ አለም ከተማ ያለው ከ50 ኪ.ሜ ያነሰ አካባቢ ደግሞ በተፈጥሮ የታደለ ፣ ግን አስቸጋሪ ወጣገባነት ያለው የጀማ ሸለቆና የላይቤት ደጋማው "ፕላቶ" ን የሚያካትተው መንገድ ስራው ከአመታት በፊት ቢጀምርም ሳይቀጥል ቀርቷል ።

በአንድ በኩል ቀደም ሲል ፕሮጀክቱን ይዘውት የነበሩት ተቆራጮች በገጠማቸው የተፈጥሮ አስቸጋሪነትና የአቅም ውስንነት በማጎተታቸው ፣ ሲቀጥልም በአካባቢው በገጠመው የተራዘመ የፀጥታ ችግር ስራው ተደነቃቅፎ መቅረቱ በየአመቱ ይደረግ የነበረውን የጥገና ስራ እንኳን አሳጥቶት ከርሟል ።

ከዚያም ብሶ በቆረጣ ስራው የተነካካው የጀማ - ሀሮገንዳ መንገድ የአሽከርካሪዎች ፈተና ሆኖ ቆይቷል። ዋናው የ47 ኪ.ሜ የአስፖልት ኮንክሪት ስራ አለመጠናቀቅ ዛሬም ነገም ፈተናውን ማባባሱ አይቀሬ የሚሆነውም ይሄው ችግር ተደራርቦ የሚታይ በመሆኑ ነው ።

አሁን ደግሞ ለአካባቢውም ሆነ ለክልሉ ብሎም ለአገራችን ትልቅ ሀብት የሆነው ለሚ ስሚንቶ ከሚፈልገው ከፍተኛ ግብአት አንፃር መንገዱ ግዙፍ ጫና ወድቆበታል።

" እንኳንም ዘንቦብሽ..." እንዲሉ ጠዋት ማታ ይሄ ሁሉ ገልባጭና ሎቤድ ተመላልሶበት ይቅርና የውላ ገብርኤልና ሳላይሽ ዳገት ክረምት ሲገባ በትንንሽ የጭነት ተሽከርካሪዎች እንኳን ተፈርፍሮ እንደሚያዳልጥም የታወቀ ነው ።

እናም የፌደራልም ሆነ የክልሉ የሚመለከታቸው አካላት ብሎም ልምታዊ ባለሀብቶች የቅድሚያ ቅድሚያ ሰጥተው የዚህን መንገድ ፕሮጀክት ማስጀመር አለባቸው ። ህዝቡም በትጋት ተነሳስቶ የሚጠበቅበትን ሁሉ ማድረግ አለበት።

ይህን ሀሳብ እንዳነሳ ያደረገኝ በዚሁ ማህበራዊ ድረገፅ ላይ ሲንሸራሸር ያገኘሁትን የተሽከርካሪ ጫና የሚያሳይ ፎቶግራፍ መመልኬቴ ብቻ ሳይሆን፣ የቅርብ ሩቅ የሆነው የመሬ መንገድ እያመረራቸው የሚመጡ ሰዎችንም ስለማገኝ ጭምር ነው ።
( ንጉሥ ወዳጅነው ማሙዬ)

28/05/2025

ሳዑዲ አረቢያ የአልኮል መጠጥ በልዩ ዞኖች እንዲሸጥ ፈቀደች

ሳዑዲ አረቢያ ሙስሊም ላልሆኑ ቱሪስቶች እንደ መጠጥ ያሉ አንዳንድ አገልግሎቶች የሚገኙበት በልዩ ዞኖችን እንዲሸጥ ፈቀደች እነዚህ ዞኖች በቅንጦት ሆቴሎች፣ ሪዞርቶች እና የቱሪስት ቦታዎች እንደ NEOM እና የቀይ ባህር ፕሮጀክት አካባቢ ይሆናሉ።

ይህ እቅድ የሳውዲ አረቢያ ራዕይ 2030 አካል ነው ቱሪዝምን ለማሳደግ እና እንደ ኤክስፖ 2030 እና የፊፋ የአለም ዋንጫ 2034 ባሉ ትልልቅ ዝግጅቶች ላይ ብዙ አለምአቀፍ ጎብኝዎችን ለመቀበል ነው ተብሏል እነዚህም አገልግሎቶች የሚፈቀዱት በልዩ ዞኖች ውስጥ ብቻ ይሆናል

ሰዎች ምንም ነገር ከልዩ ዞኑ ወደ ውጭ መውሰድ ወይም በመደበኛ ሱቆች ውስጥ መግዛት አይችሉም የተቀሩት የአገሪቱ ህጎች እንደነበሩ ይቆያሉ ተብሏል

28/05/2025

/ Paartiiliin Morkattootaa Bulchinsatti Argaman Haala Yeroo Biyyattiirratti Marii Taasisan.

Caamsaa 20/2017

Bulchinsa Dirree Dhawaatti Paartiileen Morkatyootaa Mataduree "Walmorkii Fayyaalessa, Tumsa Bu'a Qabeessa, Marii Ijaarsaa, Kabaja Biyyaatiif!" Jedhuun Dhimmoota Biyyattiirratti marii gaggeessaniiti jiran.

Walitti Qabaan Manager Marii Paartiilee Siyaasaa fi Qindeessaa Paartii EZM Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Yonas Batruu yaada miidiyaaf kennaniin paartiileen morkattootaa dhimma biyyaarratti mootummaa waliin walitti dhiheenyaafi walhubannaa qabaachuufi dirreen siyaasaa sadarkaa inni irratti argamu gamaaggamuufi bira dabree paartiin biyya hogganaa jirus kenna tajaajila ummataaf akkaataa waadaa seenneen kenna jiraachuu gamaaggamuudhaan Ijaarsaa Biyyaatiif keessatti faaydaa guddaa qaba waan ta'eef waltajjiin akkanaa kunimmoo baay'ee murteessaa ta'uu dubbatan.

Gorsaa Waajjira Kantibaa Buchinsa Dirree Dhawaa Obbo Teedroos Baachiree roga siyaasaa dinagdee hawaasummaafi dippilomaasiitiin raawwii Hojiilee waggoottan 7n dabran keessatti hojjetaman ilaalchisuun milkaa'inootaafi danqaalee mudatani kallattii furmaata gamafuulduraarratti Batruu kan dhiheessan yommuu ta'u gaggeessitoonni paartiilee morkattootaa Waltajjicharratti hirmaatanis ciminoota jiran dinqisiifachuudhaan hanqinoota mul'atanis fooyya'uu akka qabanirratti yaadaafi gaafilee adda addaa kaasuun mmariin bal'aan taasifameeti jiran.

Iliyaas Aammeetiin
Suuraa: Agenyehu Shawaaraggaa

28/05/2025

ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን የሚናና የአረፋ ማረፊያ ቅድመ ዝግጅትን ተመለከቱ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ግንቦት 19 ፣ 2017 ዓ.ል| ዙልቃኢዳ 29፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ ••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
መካ |

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን ከምክትል ፕሬዝደንትና የሀጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ አብዱልወሌ ጋር በመሆን በሚናና አረፋ ለአረህማን እንግዶች የተዘጋጁ የማረፊያ ድንኳኖችን ዛሬ ማምሻውን ተመልክተዋል።

ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከሁለት አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች ጋር ውል በመግባት የአረህማን እንግዶች በሚናና በአረፋ ቆይታቸው የሚገለገሉባቸውን ድንኳኖች ከቀደምት ዓመታት በተሻለ ለመልኩ እያዘጋጀ ይገኛል።

አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶቹ ከድንኳን አቅርቦት በተጨማሪ ምግብን ጨምሮ ሌሎች አስፈላጊ አገልግሎቶችን በተሻለ መልኩ ለማቅረብ ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ጋር በቅንጅት እየሰሩ ነው።

በየቀኑ በጠቅላይ ምክር ቤቱ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የሀጅ ልዑካን ቡድን አባላት ክትትል ሲደረግባቸው የቆዩት የሚናና የአረፋ ድንኳኖችን እና ሌሎች አገልግሎቶችን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን ዛሬ አመሻሹን ተዘዋውረው በመጎብኘት የማስተካከያ ሃሳባቸውን ሰጥተዋል።

የአረህማን እንግዶች በሚናና በአረፋ በሚኖራቸውን ቆይታ ሊያጋጥም የሚችልን መጠፋፋት ለመቀነስ የሚያስችል ተከታታይ የተግባር ስልጠና ለኻዲሞች የተሰጠ ሲሆን የአንድ ለአርባ አምስት ቡድን አሚሮችም አካባቢዎቹን ቀድመው እንዲያውቁ የማስጎብኘት ስራ እየተሰራ ይገኛል።

ጠቅላይ ምክር ቤቱ አቅጣጫ ጠቋሚ ማፖችን በብዛት በማሳተም ለቡድን አሚሮችና ኻዲሞች የማዳረስ ስራ ከመስራት በተጨማሪ ጎግል ማፕን በመጠቀም የአረህማን እንግዶች አቅጣጫዎችን በቀላሉ እንዲያውቁ የሚያስችሉ ስራዎችን በልዑካን ባለሙያዎቹ በኩል እየሰራ ይገኛል።
•••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ።
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1

28/05/2025

(ዘ-ሐበሽ ዜና) ኢትዮጵያ ግንቦት 20ን ባታከብርም፣ የባህሬን ንጉስ ‹‹እንኳን ለግንቦት 20 አደረሳችሁ›› የሚል መልእክት አስተላለፉ፡፡

የባህሬን ንጉስ ሀማድ ቢን ኢሳ አል ካሊፋ ለፕሬዝደንት ታዬ አፅቀስላሴ በላኩት መልእክት ለግንቦት 20 እንኳን አደረሳችሁ ማለታቸውን የባህሬን ዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡

በተመሳሳይ የመንም እንኳን ለግንቦት 20 አደረሳችሁ የሚል መልእክት ልካለች፡፡

እርስዎ "ግንቦት 20 መከበር አለበት?" ይላሉ? አስተያየት ይስጡበት።

28/05/2025

Ani qabeenna hinqabu hin jedhin,qabeenni maallaqa qofaa mitii beeki.

Eeeee
Qabeenni hedduudha,qarshii,beekkumsa, ogummaa,gootummaa,Aqlii,humna,dandeettii,muuxannoofi naatoon qabeenna guddaadhaa beeki.

Jaaloo
Waan namaa kennu hinqabu hinjedhinii beekkumsa kee wallaalaaf qoodi,humna kee dadhabaaf raabsi,Aqlii tee gowwaaf liqeessi, gootummaa kee dabeessaaf ittiin tumsi, muuxannoo kee barataaf qoodi,dandeettii kee leenjiidhaan namaaf dabarsiin,naatoo kee gara jabeessaan laaffisi,qabeenni Rabbi sitti oole kuni kennaa jabduudhaa namaaf oolchii kennii laali.

Yooo
Qabeenna si bira guute arguu dadhabdee,fayyaa qaamaa qalbii qabdu dhukkuba taasifattee jiraataa jirta taanaan,uf argachuu irratti rakkoo qabdaa ufitti deebi'ii jf sakatta'i.

Eeeee
Hunduu waan dhabe barbaada malee waan harkaa qabuuf gatii akka hin kennine ni beeka,yeroo garii kan namaa laate akka nama harkaa debi'ee hin fudhanneef jecha tola Rabbi sitti ooleef galata galchuu hin irraanfatin.

Yaaaaa
Haadhaa abbaa qabda,maatii qabda,fira qabda, ardaafi gosa qabda,aanaa aantee sabaafi lammii qabda,Aqliifi qalbii qabda,fayyaafi nageenna sammuu qabda,humnaafi beekkumsa qabda, jaalala namaatiifi wajji jireenya hawaasummaa qabda,waan nyaattee bultuufi waan uffattu qabda,kana hunda keessaa galata galchuu dadhabuun sirnaa mitii,Alhamdulillaahi jechuu leenji'i,galata galchuu beeknaan ta sirraa hafte Rabbi sii dabalaa hubadhu.santu seera.

Address

OROMIYAA
Dinsho

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Teyib dost posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share