18/07/2024
"ቤቱን ለባለቤቱ ሳናስረክብ ለዓይናችን እንቅልፍ አንሰጥም"
"ዘንድሮ በሀገረ ቤልጂየም ታሪክ ይሰራል"
እንኳን በአውሮፓ የኢትዮጵያዊያን የስፖርት በዓል ቀን አደረሳችሁ
ከመላው አውሮፓ ለስፖርት ለምትመጡ ኢትዮጵያውያን በሙሉ የደብረ ስብሐት ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ቤ/ክ ድንኳን በልዩ መስተንግዶ ይጠብቃችኋል
መስተንግዶአችን በእጅጉ ይደሰታሉ
ከባሕላዊ ምግቦች ባሻገር በድንኳናችን ንዋየ ቅዱሳት፣ የኢትዮጵያውያን 2017 ካሌንደር፣ ቲሸርት፣ ትኩስ መጠጦችን ጨምሮ ዝግጅቱ ተጠናቋል
ከJuly 30 እስከ Aug 4 /2024*
አድራሻ፦
Sportdienst Ronse T Rosco Leuzesteenweg 241 ,9600 Ronse